ለአዲስ አበባ የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee. Talent Acquisition) የሥራ መደብ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የፈተና ውጤት

ባንኩ ባወጣው ለአዲስ አበባ የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee. Talent Acquisition) የሥራ መደብ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የጽሑፍ ፈተና የወሰዳችሁ የፈተና ውጤቱን ከዚህ በታች ያለውን ዝርዝር አውርደው በመለያ ቁጥሮ ( candidate number ) ማየት የሚችሉ መሆኑን እያሳወቅን ፤ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ተወዳዳሪዎች እስከ በጀት አመቱ መጨረሻ ድረስ ባንኩ የሰው ኃይል ቅጥር በሚፈልግበት ግዜ ብቻ በውጤታችሁ መሰረት ለቃለ-መጠይቅ ፈተና በስልክ የምትጠሩ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Call Now Button