Category: News

Post

ባንኩ ባወጣው IT Trainee የስራ መደብ ተመዝግባችሁ ለፈተና የተመረጣችሁ

ባንኩ ባወጣው IT Trainee የስራ መደብ ተመዝግባችሁ ለፈተና የተመረጣችሁ ስማችሁ በዚህ የተዘረዘረ አመልካቾች ቅዳሜ መስከረም 08 ቀን 2014 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ንግድ ስራ ኮሌጅ መታወቂያ በመያዝ እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ማሳሰቢያ:- ሞባይል መጠቀም የማይቻል በመሆኑ ካልኩሌተር እንድትይዙ እንዲሁም ሳኒታይዘር እና ማስክ እንድትጠቀሙ እናሳስባለን፡፡ በቀጣይም ተያያዥ ክፍት የሥራ ቦታ መረጃዎችን በቀላሉ ለማግኝት፣ የባንካችንን ትክክለኛ የቴሌግራም...

Bank of Abyssinia partners with Xpert Digital to implement Temenos Infinity with the aim to hyper-scale its digital footprints in the country
Post

Bank of Abyssinia partners with Xpert Digital to implement Temenos Infinity with the aim to hyper-scale its digital footprints in the country

Bank of Abyssinia partners with Xpert Digital (XD) to implement Temenos Infinity. XD will revamp the bank’s existing retail and corporate banking to offer feature-rich and innovative digital banking services for BoA’s customers across both segments. Bank of Abyssinia (BoA) plans to accelerate customer growth by implementing Temenos Infinity, the world’s #1 best-selling digital banking...

Bank of Abyssinia partners with TerraPay to offer seamless bank account payouts into Ethiopia
Post

Bank of Abyssinia partners with TerraPay to offer seamless bank account payouts into Ethiopia

On its path to strengthen and unify the global payments ecosystem, by offering a seamless cross-border remittances platform, TerraPay a global payments infrastructure company, today announced a partnership with Bank of Abyssinia for bank account payouts in Ethiopia. This strategic collaboration will enable TerraPay’s network partners in key global corridors such as USA, UK, Saudi...

August 14, 2021August 14, 2021 In News
Post

ለአዲስ አበባ የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee. Talent Acquisition) የሥራ መደብ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የፈተና ውጤት

ባንኩ ባወጣው ለአዲስ አበባ የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee. Talent Acquisition) የሥራ መደብ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም የጽሑፍ ፈተና የወሰዳችሁ የፈተና ውጤቱን ከዚህ በታች ያለውን ዝርዝር አውርደው በመለያ ቁጥሮ ( candidate number ) ማየት የሚችሉ መሆኑን እያሳወቅን ፤ የማለፊያ ውጤት ያገኛችሁ ተወዳዳሪዎች እስከ በጀት አመቱ መጨረሻ ድረስ ባንኩ የሰው ኃይል ቅጥር በሚፈልግበት ግዜ ብቻ በውጤታችሁ...

August 13, 2021August 13, 2021 In News
Post

ባህርዳር ዲስትሪክት ለተለማማጅ ባንከኛ የስራ መደብ ፈተና ለተመረጣችሁ!

ዲስትሪክታችን ባወጣው የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee) የሥራ መደብ ተመዝግባችሁ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልታችሁ ለፅሑፍ ፈተና የተመረጣችሁ አመልካቾች እና ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው ተወዳዳሪዎች ብቻ ቅዳሜ ሐምሌ 24 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ባህር ዳር ጣና ሃይቅ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ እንዲሁም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) በመጠቀም በተገለፀው ቦታና ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ስማችሁ...

Post

ለተለማማጅ ባንከኛ የስራ መደብ ፈተና ለተመረጣችሁ!

ባንኩ ለሁሉም ዲስትሪክቶች ባወጣው የተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee) የስራ መደብ ተመዝግባችሁ አስፈላጊውን መስፈርት አሟልታችሁ ለፈተና የተመረጣችሁ አመልካቾች ስማችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረ ተወዳዳሪዎች ቅዳሜ ሐምሌ 17 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ለፈተና በተመደባችሁበት ት/ቤት መታወቂያ በመያዝ እንዲሁም የአፍና የአፍንጫ መሸፈኛ (ማስክ) በመጠቀም በተገለጸው ሰዓት እንድትገኙ እናሳስባለን፡፡ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በጫን ዝርዝሩን ያውርዱ። DESSIE BT Hawassa...

Post

ለተከበራችሁ የአቢሲንያ ባንክ ደንበኞች

የስም ዝርዝራችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘው የባንካችን ደንበኞች ሂሳባችሁ ለ15 ዓመትና ከዚያ በላይ ለሆነ ጊዜ ሳይንቀሳቀሱ በመቆየታቸው የዚህ ገንዘብ ባለቤቶች/ህጋዊ ባለመብቶች የሆናችሁ እስከ ጥቅምት 30,2014 ዓ.ም ድረስ ሂሳቦቹ በሚገኙበት ቅርንጫፎች ህጋዊ ማስረጃችሁን በማቅረብ ክፍያዎቹን መጠየቅ ወይም ሂሳቦቹን በማንቀሳቀስ መጠቀም የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡ ዝርዝሩን ለመመልከት እዝህ ይጫኑ

አቢሲንያ ባንክ በ2020/21 በጀት ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ2.87 ቢልዮን ብር ትርፍ አስመዘገበ!
Post

አቢሲንያ ባንክ በ2020/21 በጀት ዓመት በታሪኩ ከፍተኛ የሆነውን የ2.87 ቢልዮን ብር ትርፍ አስመዘገበ!

አቢሲንያ ባንከ በተጠናቀቀው የ2020/21 በጀት ዓመት በሁሉም ዋና ዋና መሪ ዕቅድ አፈጻጸም አንጻር፤ በተለይም በተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ፣ የውጪ ምንዛሬ ግኝትና የብድር ስርጭት ከዕቅዱና ከመቼውም ጊዜ በላይ የላቀ አፈጻጸም አስመዝግቧል፡፡ በበጀት ዓመቱ የብር 41.26 ቢልዮን ተጨማሪ የተቀማጭ ገንዘብ በማሰባሰብ በተመሳሳይ በጀት ዓመት በባንክ ኢንዱስትሪው በግል ባንኮች ከተሰበሰበው ተጨማሪ የተቀማጭ ገንዘብ /Incremental Deposit/ አንጻር መሪ ያደረገውን ውጤት...

ባንካችን እጅግ በተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ!
Post

ባንካችን እጅግ በተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈወርቅ ተክሌ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ!

አዳዲስ ቅርንጫፎችን በአገር ባለውለታዎች ስም እየሰየመ የሚከፍተው ባንካችን አቢሲንያ፤ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ዕንቊዎች በመጀመሪያ ረድፍ ላይ በተቀመጡትና ስማቸውን በወርቅ ቀለም ባጻፉት ታላቁ የኪነ ጥበብ ሊቅ፣ እጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር አርቲስት አፈ ወርቅ ተክሌ ስም ቅርንጫፉን ከፍቶ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ አርቲስት አፈ ወርቅ ተክሌ በአንኮበር ከተማ፣ ከአቶ ተክሌ ማሞና ከወይዘሮ ፈለቀች የማታወርቅ ጥቅምት 13 ቀን፣ 1925...

ለውድ ደንበኞቻችን!
Post

ለውድ ደንበኞቻችን!

ሰኞ ሰኔ 14፣ 2013 ዓ.ም የሚካሄደውን አገራዊ ምርጫ ተከትሎ ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች ቅርንጫፎቻችን ዝግ በመሆናቸው ምክንያት፣ እሁድ ሰኔ 13 ቀን ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 8:00 ሰዓት ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች የሚገኙት ሁሉም ቅርንጫፎቻችን ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን ስናሳውቅ በታላቅ አክብሮት ነው።

Call Now Button