አቢሲንያ ባንክ አ.ማ ጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም በታተመዉ ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ ባወጣው የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ የባንኩ ተበዳሪ የሆኑት ኤልሻይን ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ከባንኩ ለወሰዱት ብድር በዋስትና ያስያዙትን ንብረት በሐራጅ ለመሸጥ ለየካቲት 05 ቀን 2018 ዓ.ም ጨረታ ለማካሄድ ተይዞ የነበረዉ እርማት የተደረገበት በመሆኑ፡- ለተበዳሪዉ ኤልሻይን ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ለተሰጠዉ ብድር በመያዣ ዋስትና ሰጪዎች በወ/ሮ አዲስ ገ/ሃና እና...
Author: Bank of Abyssinia (Eyerusalem )
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘዉን እና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል። ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሰንጠረዡ ውስጥ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
ባንካችን ከውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ጋር ውይይት አካሄደ
ንካችን አቢሲንያ በጋራ ለመሥራት ፍላጎት ካሳዩ ኤጀንሲዎች መካከል አንዱ ከሆነውና በስሩ በርካታ አባላትን ካቀፈው “ፊውቸር ኢትዮ” (Future Ethio) የውጭ ሃገር የሥራ ስምሪት ኤጀንሲዎች ማኅበር አባላት ጋር ውይይት አካሄደ። ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም በዋናው መ/ቤት በተካሄደው ውይይት በተለይም የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሠረት ወደ ውጭ ሃገር ሠራተኞችን የሚልኩ ኤጀንሲዎች ፈቃዳቸውን እንዲያድሱ በተሰጠው አቅጣጫ...
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል። ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
Announcement of Share Sale
To all Bank of Abyssinia S.C.’s Existing ShareholdersIn accordance with the approval and registration of Bank of Abyssinia’s prospectus and with permission from Ethiopian Capital Market Authority (ECMA), Bank of Abyssinia S.C. is pleased to announce the offer of Three Million One Hundred Twenty-Five Thousand (3,125,000) ordinary shares, priced at One Thousand Six Hundred Birr...


