Category: News

ባንካችን አቢሲንያ በሀረር ከተማ የመጀመሪያ የሆነውን የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል አስመረቀ!!
Post

ባንካችን አቢሲንያ በሀረር ከተማ የመጀመሪያ የሆነውን የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል አስመረቀ!!

መስከረም 2013 ዓ/ም ባንካችን አቢሲንያ ቨርቹዋል የባንክ ማዕከል አስመርቆ ያስጀመረው ፈር ቀዳጅ ቴክኖሎጂ እነሆ ቁጥሩን ወደ 30 ከፍ በማድረግ ለሀገራችን ኢትዮጵያም ሆነ ለባንክ ኢንዱስትሪው የመጀመሪያ የሆነውን ቴክኖሎጂ ከማስፋፋት እና ለደምበኞቹ ተደራሽ ከማድረግ አኳያ ግስጋሴውን ቀጥሏል፡፡  ባሳለፍነው ቅዳሜ የካቲት 09/2016 ዓ.ም በሀገራችን በሚገኙ ዋና ዋና የክልል ከተሞችና እንዲሁም የንግድ እንቅስቃሴውን ማሳለጥና ማዘመን ይቻል ዘንድ እነሆ በሀረር...

February 19, 2024February 19, 2024 In News
ባንካችን አቢሲንያ 7 ቨርቹዋል የባንክ ማዕከሎችን በዛሬው እለት በተከናወነ ይፋዊ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት ሥራ አስጀመረ።
Post

ባንካችን አቢሲንያ 7 ቨርቹዋል የባንክ ማዕከሎችን በዛሬው እለት በተከናወነ ይፋዊ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት ሥራ አስጀመረ።

መስከረም 2013 ዓ/ም ባንካችን አቢሲንያ ለሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን ቨርቹዋል የባንክ ማዕከል አስመርቆ ሥራ ሲያስጀምር፣ ቴክኖሎጂው ለሀገራችን ኢትዮጵያም ሆነ ለባንክ ኢንዱስትሪው ቀዳሚ ከመሆኑ አኳያ ባንካችንን ፋና ወጊ እንዲሆን አስችሎታል፡፡ቨርቹዋል የባንክ አገልግሎት ቴክኖሎጂ ደንበኞች የባንክ ቅርንጫፍ የተገደበ የጊዜ ሰሌዳ ሳያሳስባቸው በቅርንጫፍ የሚያገኙትን አገልግሎት በቀን ለ24 ሰዓት በሳምንት ለ7 ቀናት አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ሲሆን፣ ደንበኞች ከሚያገኟቸው አገልግሎቶች መካከል...

ባንካችን “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል!” በሚል መሪ ቃል ዓመታዊ የፀረ ሙስና ቀንን አከበረ።
Post

ባንካችን “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል!” በሚል መሪ ቃል ዓመታዊ የፀረ ሙስና ቀንን አከበረ።

በየዓመቱ የሚከበረው የፀረ ሙስና ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ ጊዜ በሀገራችን ኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል”! በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ሲሆን፣ ባንካችን አቢሲንያም ቀኑን ምክንያት በማድረግ ሠራተኞች የሙስናና ብልሹ አሠራርን አስከፊ ገፅታ እንዲገነዘቡና ትርጉም ባለው መንገድ በተቋም እንዲሁም በየትኛውም ቦታ ለመታገል እንዲችሉ ግንዛቤ የሚፈጥር መርሐ ግብር አከናውኗል፡፡ ኅዳር 20 ቀን 2016...

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ እና የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ
Post

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ እና የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ

የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የባአክሲዮኖች 27ኛ መደበኛ እና 14ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔዎች ቅዳሜ ኀዳር 8 ቀን 2016 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባ ከተማ ካዛንቺስ አካባቢ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የሚካሄድ በመሆኑ የባንኩ ባለአክሲዮኖች ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ተገኝታችሁ በጉባዔው ላይ እንድትሳተፉ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን በአክብሮት ያቀርባል፡፡ 1.   የ27ኛው ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎች 1.1.      ...

ባንካችን አቢሲንያ የሽልማት መርሀ ግብር አካሄደ
Post

ባንካችን አቢሲንያ የሽልማት መርሀ ግብር አካሄደ

ባንካችን አቢሲንያ “መቆጠብ ያሸልማል” በሚል የአገር ውስጥ ቁጠባን የሚያበረታታ መርሀ ግብርን ለ4ኛ ግዜ፣ “እንሸልምዎ” በሚል መሪ ቃል የውጭ ምንዛሬ የሚያበረታታ መርሀ ግብርን ለ5ኛ ግዜ፣ ከታህሳስ 25 ቀን 2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 24 ቀን 2015 ዓ.ም አከናውኖ ባሳለፍነው ነሐሴ 04 ቀን 2015 ዓ.ም. በብሄራዊ ሎተሪ አዳራሽ የዕጣ አወጣጥ ስነ-ስርዓት አከናውኖ ባለዕድለኞችን መለየቱ የሚታወስ ነው ፡፡ በዚህም...

አቢሲንያ ባንክ ለአቢሲንያ አሚን የወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎቱ ብራንድ አምባሳደር ሰየመ
Post

አቢሲንያ ባንክ ለአቢሲንያ አሚን የወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎቱ ብራንድ አምባሳደር ሰየመ

አቢሲንያ ባንክ ‘‘ለአቢሲንያ አሚን’’ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎቱ ብራንድ አምባሳደር በመሰየም በባንክ ኢንደስትሪው ቀዳሚ ሆነ፡፡ ባንካችን በጥቅምት 24 ቀን 2016 ዓ.ም. በስቴይ ኢዚ ፕላስ ሆቴል የባንኩ ተቀዳሚ ደንበኞች፣ የባንኩ የሥራ አመራር አባላት እና የተለያዩ የሚዲያ አካላት በተገኙበት ‘ለአቢሲንያ አሚን’’ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት በብራንድ አምባሳደርነት ከተሾመው ከአቶ ሙሐመድ ፈረጅ ጋር የፊርማ ስነ-ስርዓት አካሂዷል፡፡  በስነ-ስርዓቱም ላይ...

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ እና የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ
Post

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ እና የአስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ

የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. የባአክሲዮኖች 27ኛ መደበኛ እና 14ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔዎች ቅዳሜ ኀዳር 8 ቀን 2016 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባ ከተማ ካዛንቺስ አካባቢ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል የሚካሄድ በመሆኑ የባንኩ ባለአክሲዮኖች ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ቦታ ተገኝታችሁ በጉባዔው ላይ እንድትሳተፉ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን በአክብሮት ያቀርባል፡፡ 1.   የ27ኛው ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎች 1.1.      ...

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ
Post

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች በሙሉ

የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ባለአክሲዮኖች ህዳር 8 ቀን 2016 ዓ.ም በሚያደርጉት መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ በመስፈርቱ መሠረት ለዳይሬክተሮች ቦርድ አባልነት ዕጩ ሆነው ለምርጫ የቀረቡ ባለአክሲዮኖች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት መሆናቸውን በአክብሮት እንገልጣለን፡፡ ተጠባባቂዎች ማሳሰቢያ መስከረም 27 ቀን 2016 ዓ.ም በወጣው ሪፖርተር ጋዜጣ ላይ በተራ ቁጥር 7 እና 14 ላይ የተመለከቱት ዕጩ ተወዳዳሪዎች ቀርተው ከዚህ በላይ ባለው ዝርዝር ተራ...

አቢሲንያ ባንክና ወገን ቴክኖሎጂ ሶሎሽንስ “Wegensend” የተሰኘ ገንዘብ መላኪያ ድረ-ገፅ ይፋ አደረጉ!
Post

አቢሲንያ ባንክና ወገን ቴክኖሎጂ ሶሎሽንስ “Wegensend” የተሰኘ ገንዘብ መላኪያ ድረ-ገፅ ይፋ አደረጉ!

አቢሲንያ ባንክ ከወገን ቴክኖሎጂ ሶሉሽንስ Wegen Technology Solutions ጋር በመተባበር ወደ አገር ወስጥ ገንዘብ ማስተላለፍን ለማቀላጠፍ የተዘጋጀውን “Wegensend” የተባለውን ድረ-ገፅ በዛሬው ዕለት ይፋ አድርጓል። ይህ ፈጠራ የተሞላበት ድረ-ገፅ ኢትዮጵያውያን ዲያስፖራዎች ቤተሰቦቻቸውን እና ወዳጆቻቸውን ለመደገፍ ገንዘብ የሚልኩበትን መንገድ ያለምንም ክፍያ፣ አስተማማኝ እና ምቹ በሆነ መልኩ በማዘጋጀት የቀረበ ነው። በቅርቡም ድረ-ገጹ በመተግበሪያ(APP) በአንድሮይድና አይኦኤስ ይቀርባል ፣ ይህም...

Call Now Button