Category: News

ታላቅ የምሥራች፣ ከአቢሲንያ ባንክ!
Post

ታላቅ የምሥራች፣ ከአቢሲንያ ባንክ!

በባንክ ቴክኖሎጂ ፈር ቀዳጅ የሆነው አቢሲንያ ባንክ ዛሬም በሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን ፈጣን የቪዛ ካርድ ህትመት አገልግሎት እንዲሁም የዲጂታል ቪዛ ካርድ አገልግሎትን እነሆ ብሏል። ዛሬ ቅዳሜ ሰኔ 22 ቀን 2016 ዓ.ም በዚህ ሰዓት እነዚህ አዳዲስ አገልግሎቶች  የዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት የኢኖቬሽን የሚኒስቴር ዴኤታ ዶር. ይሽሩ አለማየሁ በተገኙበት በብሔራዊ ሙዚየም በሚገኘው  የባንካችን ቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል የምርቃት ሥነ...

ባንካችን አቢሲንያ በወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ማዕከሉ በኩል ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው ‘‘አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር” ፍፃሜውን አገኘ፡፡
Post

ባንካችን አቢሲንያ በወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ማዕከሉ በኩል ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው ‘‘አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር” ፍፃሜውን አገኘ፡፡

ባንካችን አቢሲንያ በወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ማዕከሉ በኩል ለሁለተኛ ጊዜ ያዘጋጀው ‘‘አሚን አዋርድ የሥራ ፈጠራ ውድድር” ችግር ፈቺ የሆኑ በርካታ የውድድር ሐሳቦችን በከፍተኛ ፉክክር ሲያሳትፍ ቆይቶ፤ አሸናፊዎችን በመሸለምና ዕውቅና በመስጠት ፍፃሜውን አገኘ፡፡ በዚህ ውድድር ከቀረቡት የውድድር ሐሳቦች መካከል የተቀመጠውን መለያ መስፈርት ያሟሉ 142 ተወዳዳሪዎች ሐሳቦቻቸው በውድድሩ ተሳታፊ እንዲሆኑ ተመርጠው የነበረ ሲሆን፣ ከነዚህም መካከል 126ቱ ተወዳዳሪዎች...

The First Bank in Ethiopia to acquire PCI DSS v4.0 – Level 1
Post

The First Bank in Ethiopia to acquire PCI DSS v4.0 – Level 1

In its effort to elevate security and enhance customer safety, Bank of Abyssinia proudly announces its compliance with PCI DSS – Level 1 for the second consecutive year, in v4.0 this time. We are also a valued Visa Global Registry service provider. Acquiring PCI DSS in v4.0 makes Bank of Abyssinia the first in Ethiopia...

ባንካችን አቢሲንያ የእችላለሁ መርሐ ግብር አሸናፊ የሆኑ እንስቶችን ሸለመ
Post

ባንካችን አቢሲንያ የእችላለሁ መርሐ ግብር አሸናፊ የሆኑ እንስቶችን ሸለመ

ባንካችን አቢሲንያ ማርች 8 አስመልክቶ ለ3ተኛ ጊዜ ባዘጋጀው የእችላለሁ መርሐ ግብር በድምፅና በቲክ ቶክ አጭር ቪዲዮ ከ1-3 ደረጃን ላገኙ እንስቶች እንዲሁም በሥራ ፈጠራ ተወዳድረው አሸናፊ ለሆኑ እንስቶች ለሥራ ማስፋፊያ የሚሆን በአነስተኛ ወለድ ያለዋስትና ብድር ያመቻቸበት ፕሮግራም በዛሬው እለት ተጠናቀቀ፡፡ የባንካችን ማህበራዊ ኃላፊነት አንድ አካል በሆነው በዚህ ዝግጅት አደይ እና ዘሀራ (ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት ተጠቃሚ...

እንቅስቃሴ ያቆሙ ወኪሎች የማስጠንቀቂያ ማስታወቂያ
Post

እንቅስቃሴ ያቆሙ ወኪሎች የማስጠንቀቂያ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ ከጥር 2020 (G.c) ጀምሮ በመላ አገሪቱ የኤጀንሲ የባንክ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ይታወቃል: በ ONPS/06/2023 የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ እና የክፍያ ፈቃድ መሠረት ወኪል ኤጀንሲ ውል የሚቋርጥበት ምክንያቶች መካከል  ወኪሉ የንግድ እንቅስቃሴን ሲያቆም እንዲሁም ለባንኩ (ለብራንቹ) የጽሁፍ ፈቃድ ውጭ ቦታውን ማዛወር ወይም መዝጋት እንደሆነ ይታወቃል፡፡በመሆኑም በተጠቀሱት መሰረታዊ ምክንያቶች  ባንኩ በጠቅላላ ካሉት ወኪሎች መካከል14,297 እንቅስቃሴ...

Detail Information on MESMER Programme
Post

Detail Information on MESMER Programme

Overview MESMER is a program designed to support 72,200 Micro, Small, and Medium Enterprises across Ethiopia with access to finance, business development, and psychosocial support services to help them recover from shocks, build resilience and achieve business growth.  Objective  The program objectives is to create sustainable access to credit for MSMEs through demand and supply-side...

Important Notice on Pricing Adjustment
Post

Important Notice on Pricing Adjustment

To all our valued Customers First and foremost, we want to express our gratitude for choosing Bank of Abyssinia as your trusted financial partner. We have always strived to provide you with the highest level of service, security, and convenience.  We are excited to share that we have made significant enhancements to our banking platform,...

March 26, 2024March 26, 2024 In News
ባንካችን አቢሲንያ በሀረር ከተማ የመጀመሪያ የሆነውን የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል አስመረቀ!!
Post

ባንካችን አቢሲንያ በሀረር ከተማ የመጀመሪያ የሆነውን የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል አስመረቀ!!

መስከረም 2013 ዓ/ም ባንካችን አቢሲንያ ቨርቹዋል የባንክ ማዕከል አስመርቆ ያስጀመረው ፈር ቀዳጅ ቴክኖሎጂ እነሆ ቁጥሩን ወደ 30 ከፍ በማድረግ ለሀገራችን ኢትዮጵያም ሆነ ለባንክ ኢንዱስትሪው የመጀመሪያ የሆነውን ቴክኖሎጂ ከማስፋፋት እና ለደምበኞቹ ተደራሽ ከማድረግ አኳያ ግስጋሴውን ቀጥሏል፡፡  ባሳለፍነው ቅዳሜ የካቲት 09/2016 ዓ.ም በሀገራችን በሚገኙ ዋና ዋና የክልል ከተሞችና እንዲሁም የንግድ እንቅስቃሴውን ማሳለጥና ማዘመን ይቻል ዘንድ እነሆ በሀረር...

February 19, 2024February 19, 2024 In News
ባንካችን አቢሲንያ 7 ቨርቹዋል የባንክ ማዕከሎችን በዛሬው እለት በተከናወነ ይፋዊ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት ሥራ አስጀመረ።
Post

ባንካችን አቢሲንያ 7 ቨርቹዋል የባንክ ማዕከሎችን በዛሬው እለት በተከናወነ ይፋዊ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት ሥራ አስጀመረ።

መስከረም 2013 ዓ/ም ባንካችን አቢሲንያ ለሀገራችን የመጀመሪያ የሆነውን ቨርቹዋል የባንክ ማዕከል አስመርቆ ሥራ ሲያስጀምር፣ ቴክኖሎጂው ለሀገራችን ኢትዮጵያም ሆነ ለባንክ ኢንዱስትሪው ቀዳሚ ከመሆኑ አኳያ ባንካችንን ፋና ወጊ እንዲሆን አስችሎታል፡፡ቨርቹዋል የባንክ አገልግሎት ቴክኖሎጂ ደንበኞች የባንክ ቅርንጫፍ የተገደበ የጊዜ ሰሌዳ ሳያሳስባቸው በቅርንጫፍ የሚያገኙትን አገልግሎት በቀን ለ24 ሰዓት በሳምንት ለ7 ቀናት አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል ሲሆን፣ ደንበኞች ከሚያገኟቸው አገልግሎቶች መካከል...

ባንካችን “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል!” በሚል መሪ ቃል ዓመታዊ የፀረ ሙስና ቀንን አከበረ።
Post

ባንካችን “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል!” በሚል መሪ ቃል ዓመታዊ የፀረ ሙስና ቀንን አከበረ።

በየዓመቱ የሚከበረው የፀረ ሙስና ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ20ኛ ጊዜ በሀገራችን ኢትዮጵያ ደግሞ ለ19ኛ ጊዜ “ሙስና የጋራ ጠላታችን ነው፤ በሕብረት እንታገል”! በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ሲሆን፣ ባንካችን አቢሲንያም ቀኑን ምክንያት በማድረግ ሠራተኞች የሙስናና ብልሹ አሠራርን አስከፊ ገፅታ እንዲገነዘቡና ትርጉም ባለው መንገድ በተቋም እንዲሁም በየትኛውም ቦታ ለመታገል እንዲችሉ ግንዛቤ የሚፈጥር መርሐ ግብር አከናውኗል፡፡ ኅዳር 20 ቀን 2016...

Call Now Button