Bank of Abyssinia is taking part as a strategic sponsor of the 3rd National Cyber Security Month to be held at the Ethiopian Skylight hotel from October 11, 2022 to October 12, 2022. The event was warmly inaugurated today in the presence of H.E. Deputy Prime Minister Demeke Mekonnen and other high government officials. Visit...
Category: News
Bank of Abyssinia Goes Live on Temenos Infinity for Business Banking with Xpert Digital (XD)
Bank of Abyssinia (BOA) – Ethiopia’s leading bank partnered with Xpert Digital for the implementation of Temenos Infinity to deliver a digital business banking solution. Xpert Digital – a certified Temenos partner – redefined BOA’s business banking to provide a feature-rich digital banking experience to all BOA business banking customers. With its mission to offer...
አቢሲንያ ባንክ እና ቪዛ ለፊፋ የዓለም ዋንጫ ኳታር 2022™ “ ወደ አለም ዋንጫ የሚወስዶት ብቸኛ ካርድ ፣ከቪዛ የተበረከተ” በሚል መሪ ቃል የአጋርነት ፕሮግራም ይፋ አደረጉ!
አቢሲንያ ባንክ፣ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ዘርፍ በፍጥነት እያደገ ያለ የግል ባንክ ሲሆን፣ በኳታር 2022 የፊፋ የዓለም ዋንጫ™ ይፋዊ አጋር ከሆንው ከቪዛ ጋር በመተባበር እንደሚሰራ በታላቅ ደስታእያበሰረ ፤ አላማውም በኢትዮጵያ ገበያ የአቢሲንያ ቪዛ ካርድ ባለቤቶችን እና ተጠቃሚዎችን በካርድ መገበያየት በማበረታታት የዲጂታል ከፍያ አገልግሎቶችን ማሳደግ ነው።የአቢሲኒያ ባንክና የቪዛ አጋርነት ዋና ሁነት የሚሆነው ሁለት እድለኛ የቪዛ ካርድ ተጠቃሚዎችና እነሱ...
ባንካችን አቢሲንያ 16ኛውን የቨርቹዋል ባንኪንግ ማዕከል በብስራተ ገብርኤል አካባቢ አስመረቀ!
ይህ አዲሱ ዘመናዊ የአገልግሎት ማዕከል (Virtual Banking Center) ፣ በብስራተ ገብርኤል እና አካባቢው ለሚገኙ የባንካችን ደንበኞች አገልግሎቱን ተደራሽ የሚያደርግ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የቨርቹዋል ማዕከላት ወደ 9 ከፍ አድርጎታል፡፡ ማዕከሉ አዲስ በሆነ #Interactive_Teller_Machine (ITM) ቴክኖሎጂ የሚታገዝ ሲሆን፤ አንድ የባንክ ቅርንጫፍ የሚሰጣቸውን በርካታ አገልግሎቶች ከባንካችን የደንበኞች ግንኙነት ማዕከል ጋር ግንኙ ሆኖ ተጠቃሚዎች በጊዜ ሳይገደቡ ከእሑድ እስከ...
የሥራ ማስታወቂያ ላመለከቱ ተወዳዳሪዎች የመፈተኛ ቦታ ዝርዝር
አቢሲንያ ባንክ ለአዲስ አበባ እዚህ ጋር በተያያዘው ሰነድ ላይ በተገለፁት የተለያዩ ዲስትሪክቶች እንዲሁም ለአዳማ ዲስትሪክት በተለማማጅ ባንከኛ (Bank Trainee) ባወጣው የሥራ ማስታወቂያ እሁድ ነሐሴ 15 ቀን 2014 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ የጽሁፍ ፈተና አዳማ ኃ/ማርያም ሆስፒታል ፊት ለፊት በሚገኘው በሐራምቤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ውስጥ እንዲሁም የሚሰጥ በመሆኑ ማንነትዎን የሚገልጽ መታወቂያ በመያዝ እንዲሁም የኮቪድ-19ን ፕሮቶኮል በመከተል...
የሽልማት መርሐ-ግብርን በተመለከተ የተዘጋጀ መጠይቅ
ውድ ደንበኞቻችን! ባንካችን አቢሲንያ ከውጪ ሀገር የተላከ ገንዘብን በባንካችን ለሚቀበሉ እና ለሚመነዝሩ “እንሸልምዎ” እንዲሁም ገንዘብ በባንካችን ለሚቆጥቡ “መቆጠብ ያሸልማል” በተባሉ ሁለት የሎተሪ ሽልማት መርሐግብሮች በተለየዩ ዙሮች በርካታ ዕድለኞችን እንደሸለመ ይታወቃል፡፡ አሁንም በልዩ ሁኔታ በሌላ ዙር ዕድለኞችን ለመሸለም እየተሰናዳ ይገኛል፡፡ በመሆኑም እነኚህን ሽልማቶች የተሻሉ ለማድረግ እንዲረዳን፤ ይኽችን አነስተኛ መጠይቅ ካለዎት ውድ ጊዜዎ ላይ ጥቂት ለግሰው በአማርኛ...
በ “መቆጠብ ያሸልማል” እና የ“እንሸልምዎ” ፕሮግራም የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ!
አቢሲንያ ባንክ ደንበኞቹን ለማበረታታት የተለያዩ የሽልማት ስጦታዎችን እያዘጋጀ ከዘርፉም የተሻለ ውጤት እያስመዘገበ እንደሆነ ይታወሳል፡፡ ዘንድሮም የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ የተዘጋጀ “የእንሸልምዎ” የሽልማት መርሐ ግብር ለአራተኛ ጊዜ፤ እንዲሁም የተቀማጭ ገንዘብ የማሰባሰብ “መቆጠብ ያሸልማል” መርሐ ግብርን ለሦስተኛ ጊዜ ከታኅሣሥ 23 እስከ ሰኔ 22 ቀን 2014 ዓ.ም አከናውኖ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ተከትሎ የዕጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት ዛሬ ሐምሌ 14...
አቢሲንያ ባንክ የአረፋ በዓልን አስመልክቶ ለአካል ጉዳተኞች ከፍተኛ ስጦታ አበረከተ
አቢሲንያ-አሚን ወደ ህብረተሰቡ ከመቅረብና የማህበራዊ ኃላፊነትን ከመወጣት አኳያ፣ እገዛው የሚያስፈልጋቸው ዋና ዋና የሚባሉ የማህበረሰቡ ሁነቶችን እየመረጠና በጥናት ላይ የተመረኮዘ እንቅስቃሴ እያደረገ ውጤታማ የሆነ ተግባር በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡በዚሁ መሠረት፣ ባንካችን ከአል አማና የበጎ አድራጐት ድርጅት ጋር በመተባበርና በመንቀሳቀሻ እጦትና በአካል ጉዳት ምክንያት መስራት፣ የራሳቸውን የገቢ ምንጭ መፍጠር ብሎም ለሌሎች የሥራ ዕድል መፍጠር እየቻሉ በተፈጠረባቸው ውስንነት ይህን...
አሚን አዋርድ
አቢሲንያ ባንክ “አቢሲንያ አሚን” በሚል የሰየመው ከወለድ ነፃ አገልግሎቱ፣ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት የተለያዩ ዕቅዶች ነድፎ በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛል፡፡ ከነዚህም አንዱ “አሚን አዋርድ” በሚል መጠሪያ በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማትን የሚሰጥበት መርሐግብር ነው፡፡ ት/ቤቶች አምራች እና ብቁ ዜጎችን ከመፍጠር አኳያ ከፍተኛ ጥረት እያደረጉ እንደሆነ ይታወቃል ይህንን የትምህርት ቤቶችን ጥረት ለማገዝ እንዲሁም የተማሪዎችን ተነሳሽነት እና...
አቢሲንያ ባንክ የ ብር 2 ሚሊየን ድጋፍ ለፓርትነርሽፕ ፎር ፓስቶራሊስት ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን ሰጠ፡፡
ባንካችን አቢሲንያ ፓርትነርሽፕ ፎር ፓሰቶራሊስት ዴቨሎፕመንት አሶሴሽን የተሰኘ መንግሥታዊ ያልሆነ ድርጅት በሶማሌ ክልላዊ መንግሥት ሊበን ዞን የሚገኙ በድርቅ የተጎዱ 2 ወረዳዎችን መልሶ ለማቋቋም እየሠራ የሚገኘውን በጎ ተግባር ማገዝ ይቻል ዘንድ የብር 2 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል፡፡ድጋፉን በማስመልከት የተሰናዳው ዝግጅትም ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም በባንካችን ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት የባንኩ የሸሪአ ቦርድ አማካሪ የሆኑት ሀጂ ኑረዲን...