bankofabyssinia.com

Author: Misale Solomon (Misale Solomon)

ባንካችን የዲጂታል ግብይት ተጠቃሚ ደንበኞችን ለማበረታታት ያዘጋጀውን የመኖሪያ ቤት ሽልማት አሸናፊ ይፋ አደረገ
Post

ባንካችን የዲጂታል ግብይት ተጠቃሚ ደንበኞችን ለማበረታታት ያዘጋጀውን የመኖሪያ ቤት ሽልማት አሸናፊ ይፋ አደረገ

· የአባመላ ቅርንጫፍ ደንበኛችን የባለ 2 መኝታ አፓርታማ ዕድለኛ ሆነዋል ባንካችን አቢሲንያ ላለፉት አምስት ወራት ሲያከናውን የቆየውን በተለያዩ የዲጂታል ባንክ አማራጮች ግብይት የሚያከናውኑ ደንበኞችን የሚያበረታታ ዘመቻ (Merchant Engagement Campaign) በይፋ በማጠናቀቅ በዛሬው ዕለት ለአሸናፊ ደንበኞች የተዘጋጀውን የመኖሪ ቤት ዕጣ የማውጣት ሥነ-ሥርዓት አከናወነ። ዕጣ የማውጣቱ ሥነ-ሥርዓት ዛሬ ጥቅምት 25 ቀን 2018 ዓ.ም የባንካችን የዲጂታል ባንክ ዋና...

ባንካችን አቢሲንያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባዘጋጀው ዓመታዊ “የፋይናንስ ዕውቀት ሳምንት” ላይ እየተሳተፈ ይገኛል
Post

ባንካችን አቢሲንያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባዘጋጀው ዓመታዊ “የፋይናንስ ዕውቀት ሳምንት” ላይ እየተሳተፈ ይገኛል

ባንካችን አቢሲንያ ትናንት ጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ.ም በጋምቤላ ከተማ በድምቀት በተጀመረው የፋይናንስ ዕውቀት ሳምንት (Financial Literacy Week) የመክፈቻ መርሃ-ግብር ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡ “የፋይናንስ ትምህርትን ማጎልበትና የደንበኞች ጥበቃን ማጠናከር” በሚል መሪ ቃል በሃገር-አቀፍ ደረጃ እየተካሔደ በሚገኘው በዚህ የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ የጋምቤላ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ-መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ፣ የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ የፋይናንስ...

ባንካችን አቢሲንያ በ7ኛው የታማኝ ግብር ከፋዮች የምስጋናና የዕውቅና መርሃ-ግብር ላይ የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ
Post

ባንካችን አቢሲንያ በ7ኛው የታማኝ ግብር ከፋዮች የምስጋናና የዕውቅና መርሃ-ግብር ላይ የፕላቲኒየም ደረጃ ተሸላሚ ሆነ

  · ባንካችን የዓመቱ የልዩ ሽልማት ተሸላሚም ሆኗል ባንካችን አቢሲንያለ7ተኛ ጊዜ በተዘጋጀው የታማኝ ግብር ከፋዮች የምስጋናና የዕውቅና መርሃ-ግብር ላይ የፕላቲኒየም ደረጃ ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ መስከረም 27 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል በተካሄደው ፕሮግራም ላይ በታክስ ህግ ተገዢነታቸውና በበጀት ዓመቱ ባበረከቱት የገቢ አስተዋጽኦ የላቀ አፈጻጸም ያስመዘገቡ 700 ተቋማት ሽልማታቸውንተቀብለዋል፡፡ በ2017 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም በማስመዝገባቸው...

Call Now Button