Category: News

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ባንካችን ለሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ
Post

የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ባንካችን ለሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር የ500 ሺህ ብር ድጋፍ አደረገ

ባንካችን አቢሲንያ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ዛሬ ታህሳስ 27፣ 2018 ዓ.ም ለሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር የ500 ሺህ ብር ድጋፍና በማዕከሉ ተጠልለው ለሚገኙ ህሙማን የምሳ ግብዣ አደረገ። ባንካችንን በመወከል በስፍራው የተገኙት የመካከለኛው አዲስ አበባ ዲስትሪክት ዳይሬክተር አቶ ብሩክ  አለማየሁ ድጋፉን ለሰሊሆም የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር መስራችና ዋና ስ/አስኪያጅ አቶ ሚኪያስ ለገሰ አስረክበዋል። አቶ ብሩክ ድጋፉን...

ታላቁ የአቢሲንያ ዋንጫ የእግር ኳስ ውድድር በከፍተኛ ፉክክር እየተካሄደ ይገኛል
Post

ታላቁ የአቢሲንያ ዋንጫ የእግር ኳስ ውድድር በከፍተኛ ፉክክር እየተካሄደ ይገኛል

ዘንድሮ ለሁለተኛ ጊዜ ከባንካችን ዋናው መ/ቤት  እና ከአስሩም ዲስትሪክቶች የስራ ሃላፊዎች በተውጣጡ ቡድኖች  መካከል የሚከናወነው የእግር ኳስ ውድድር በከፍተኛ ድምቀት እየተካሄደ ይገኛል። በዚህ የባንካችን የኮርፖሬት የሰው ሃብት ቺፍ ኦፊሰር አቶ ሰይፉ ቦጋለ በተገኙበትና ታህሳስ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ልደታ ክ/ከተማ በሚገኘው ብሪሞ ሜዳ በተጀመረው የእግር ኳስ ውድድር ላይ ከዋናው መ/ቤት ሁለት ከዲስትሪክት ደግሞ 10 በጠቅላላው...

የባንካችን “ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” የሽልማት መርሃ-ግብር 2ኛ ዙር ዕድለኞች ይፋ ሆኑ
Post

የባንካችን “ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” የሽልማት መርሃ-ግብር 2ኛ ዙር ዕድለኞች ይፋ ሆኑ

ከኅዳር 22 – ጥር 21፣ 2018 ዓ.ም ድረስ እየተካሄደ በሚገኘውና “ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” በተሰኘው የሽልማት መርሃ-ግብር የ2ኛ ዙር ዕድለኞች ይፋ ሆነዋል። ትናንት ታህሳስ 21 ቀን 2018 ዓ.ም በዋናው መ/ቤት አዳራሽ የባንካችን ከስተመር ማኔጅመንት ቺፍ ኦፊሰር አቶ ደሳለኝ ይዘንጋው እና ሌሎች የባንካችን የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ታዛቢዎች በተገኙበት የዕጣ...

ባንካችን ለአ.አ.ዩ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚውል የ400 ሺ ብር ድጋፍ አበረከተ
Post

ባንካችን ለአ.አ.ዩ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚውል የ400 ሺ ብር ድጋፍ አበረከተ

ባንካችን አቢሲንያ ታህሣሥ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ለአ.አ.ዩ የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚውል ወደ ብር 400,000 የሚጠጋ ድጋፍ አበረከተ። ባንካችን ይህን ድጋፍ ያበረከተው አ.አ.ዩ “አካል ጉዳተኝነትን የሚያካትት ማህበረሰብ መገንባት ለተሻለ ማህበራዊ ዕድገት!” በሚል መሪ ሀሳብ የዘንድሮውን የአካል ጉዳተኞች ቀን በዩኒቨርስቲው ቅጥር ጊቢ ባከበረበት ወቅት ነው። በአይነት የቀረበው ይህ ለአካል ጉዳተኞች የሚውል የመማሪያና ለእንቅስቃሴ የሚረዱ ቁሳቁሶችን ያካተተውን...

Notification to All Bank of Abyssinia S.C Security Holders (Shareholders)
Post

Notification to All Bank of Abyssinia S.C Security Holders (Shareholders)

As per Directive Number 1047/2025 Dematerialization of Publicly Offered Securities, Part III: Dematerialization Process, Article 6 Communication During Dematerialization, issuers shall notify all their Security Holders about the requirements under this directive; the dematerialization process; the initiation of dematerialization process for their securities; and the status of the dematerialization process up on request. Thus:   ...

የባንካችን “ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” የሽልማት መርሃ-ግብር የመጀመሪያ ዙር ዕድለኞች ይፋ ሆኑ
Post

የባንካችን “ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” የሽልማት መርሃ-ግብር የመጀመሪያ ዙር ዕድለኞች ይፋ ሆኑ

ከኅዳር 22 – ጥር 21, 2018 ዓ.ም ድረስ እየተካሄደ በሚገኘውና “ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” በተሰኘው የሽልማት መርሃ-ግብር የመጀመሪያ ዙር ተሸላሚዎች ይፋ ሆነዋል። ትናንት ታህሳስ 7 ቀን 2018 ዓ.ም በዋናው መ/ቤት አዳራሽ ዴፒዩቲ ቺፍ ከስተመር ሪሌሽንሺፕና አክዊዜሽን ኦፊሰር የሆኑት አቶ ወሰንየለህ አበራና ሌሎች  የባንካችን የስራ ሃላፊዎች እንዲሁም የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ታዛቢዎች በተገኙበት ላይ...

ማስታወቂያ ለሁሉም የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ያዦች (ባለአክሲዮኖች)
Post

ማስታወቂያ ለሁሉም የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ ሰነደ ሙዓለ ንዋይ ያዦች (ባለአክሲዮኖች)

በመመሪያ ቁጥር 1047/2017 ለህዝብ የሚሸጡ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮችን ግዑዝ-አልባ ማድረግ፣ ክፍል 3 ግዑዝ አልባ የማድረግ ሂደት፣ አንቀጽ 6 ግዑዝ አልባ በማድረግ ሂደት ውስጥ ስለሚደረግ የመረጃ ልውውጥ መሠረት ሰነደ ሙዓለ ንዋይ አውጪዎች ለሁሉም የሰነደ ሙዓለ ንዋይ ያዦች በዚህ መመሪያ ውስጥ ስለተቀመጡ መስፈርቶች፣ ግዑዝ አልባ የማድረግ ሂደትን፣ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮቻቸውን ግዑዝ አልባ የማድረግ ሂደትን እንዲጀምሩ እና በተጠየቁ...

ባንካችን አቢሲንያ በ2ኛው የኢትዮጵያ የዲጂታል ባንኪንግ ጉባዔ ላይ ተሳተፈ
Post

ባንካችን አቢሲንያ በ2ኛው የኢትዮጵያ የዲጂታል ባንኪንግ ጉባዔ ላይ ተሳተፈ

አቢሲንያ ባንክ ህዳር 30 እና ታህሳስ 1 ቀን 2018 ዓ.ም በስካይ ላይት ሆቴል በተካሄደው ሁለተኛው የኢትዮጵያ የዲጂታል ባንኪንግ ጉባዔ ላይ ተሳተፈ።የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዢ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በጉባዔው ላይ አጽንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት የዲጂታል ግብይት በሃገራችን የዕለት ተዕለት የንግድ እንቅስቃሴ ላይ ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል።ብሔራዊ ባንክ በዚህ ጉባዔ ላይ የቀጣይ አምስት ዓመታት የብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ረቂቅ ስትራቴጂ...

የባንካችን አቢሲንያ ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን አከበሩ
Post

የባንካችን አቢሲንያ ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን አከበሩ

የባንካችን ሠራተኞች ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀንን ዛሬ ህዳር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ አስተማሪና አዝናኝ ፕሮግራሞች አክብረዋል። በዚህ ለግማሽ ቀን በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል በተካሄደው ዝግጅት ላይ የባንካችን ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑትን አቶ በቃሉ ዘለቀን ጨምሮ የዋናው መ/ቤት ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች፣የዋናው መ/ቤትና የዲስትሪክት ዳይሬክተሮች ፣ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች የባንኩ ሠራተኞች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።...

ባንካችን ቅርንጫፉን በአንጋፋው የእግር ኳስ ተጫዋች መንግስቱ ወርቁ ስም ሰየመ
Post

ባንካችን ቅርንጫፉን በአንጋፋው የእግር ኳስ ተጫዋች መንግስቱ ወርቁ ስም ሰየመ

ባንካችን አቢሲንያ በአዲስ አበባ ሰሚት አካባቢ የሚገኘውን ቅርንጫፉን በታዋቂው የእግር ኳስ ተጫዋችና ኢንስትራክተር መንግስቱ ወርቁ ስም ቅዳሜ ህዳር 6 ቀን 2018 ዓ.ም በደማቅ ሥነ-ሥርዓት ሰየመ።  ባንካችንን በመወከል በዝግጅቱላይ የተገኙት የከስተመር አካውንትስ ተጠባባቂ ዳይሬክተር አቶ አየለ ገብሬ እንደተናገሩት ባንካችን አቢሲንያ በተለያዩ መስኮች አሻራቸውን ያሳረፉ ባለውለታዎችን ለማስታወስና ስማቸው ዛሬም ዳግም ከፍ ብሎ እንዲነሳ ቅርንጫፎቹን በባለውለታዎቻችን ስም በመሰየም...

Call Now Button