ለውድ ደንበኞቻችን!

ለውድ ደንበኞቻችን!

ሰኞ ሰኔ 14፣ 2013 ዓ.ም የሚካሄደውን አገራዊ ምርጫ ተከትሎ ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች ቅርንጫፎቻችን ዝግ በመሆናቸው ምክንያት፣ እሁድ ሰኔ 13 ቀን ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት እስከ 8:00 ሰዓት ምርጫ በሚካሄድባቸው አካባቢዎች የሚገኙት ሁሉም ቅርንጫፎቻችን ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን ስናሳውቅ በታላቅ አክብሮት ነው።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Call Now Button