ባንካችን ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የዕውቅና ዋንጫ ተበረከተለት

ባንካችን ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የዕውቅና ዋንጫ ተበረከተለት

ባንካችን አቢሲንያ የ2025 ቁልፍ አጋር (Key Acquiring Partner)በሚል ከማስተር ካርድ ፋውንዴሽን የዕውቅና ዋንጫ ተበረከተለት።

የዕውቅና ዋንጫውን የባንካችን ቺፍ ዲጂታል ባንኪንግ ኦፊሰር የሆኑት ወ/ሮ ሶስና መንገሻ በማስተር ካርድ የምስራቅ አፍሪካ እና የህንድ ውቅያኖስ ደሴቶች ተቀዳሚ ም/ፕሬዝዳንት እና ስ/አስኪያጅ ከሆኑት ሸህርያር ባኽት አሊ እጅ ተቀብለዋል።

ከሽልማት ሥነሥርዓቱ ጎን ለጎንም የሁለቱ ተቋማት ተወካዮች ቁልፍ በሆኑ ስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published.

Call Now Button