“ከአቢሲንያ ባንክ ጋር ይጀምሩ – ያድሱ እና ይደጉ” የተሰኘው የሽልማት መርሃ-ግብር መጠናቀቅን ተከትሎ ዛሬ የካቲት 19 ቀን 2018 ዓ.ም በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ በተካሄደ ሥነ-ሥርዓት ላይ የሃዩንዳይ አክሰንት ሴዳን ዘመናዊ መኪና ተሸላሚ ይፋ ሆኗል። በዚህ የባንካችን ቺፍ ከስተመር ማኔጅመንት ኦፊሰር የሆኑት አቶ ደሳለኝ ይዘንጋው እና ሌሎች የባንካችን የበላይ የሥራ አመራሮች እንዲሁም የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ታዛቢዎች...
Author: Bank of Abyssinia (Misale Solomon)
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውን እና በሠንጠረዡ ውስጥ የተመለከቱትን ተሽከርካሪዎች በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሠረት ንብረቶቹ ባሉበት ሁኔታ /አሁን በሚገኙበት ይዞታ/ ላይ እንዳሉ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከተዉን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተሻሻለው) መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
ባንካችን ባለ 2 መኝታ የመኖሪያ አፓርታማ ለዕድለኛው አስረከበ
ባንካችን አቢሲንያ የዲጂታል ግብይቶችን ለማበረታታት እና አዳዲስ የዲጂታል ባንክ ደንበኞችን ለማፍራት ባዘጋጀው መርሐ-ግብር (Merchant Engagement Campaign) ዕጣ ለወጣላቸው የባንካችን ደንበኛ ሽልማታቸውን አስረከበ። ዛሬ የካቲት 5 ቀን 2018 ዓ.ም በሃይሌ ግራንድ ሆቴል በተካሄደ ዝግጅት ላይ የባንካችን ቺፍ ዲጂታል ባንኪንግ ኦፊሰር ወ/ሮ ሶስና መንገሻ ለዕድለኛው የአባመላ ቅርንጫፍ ደንበኛ ለአቶ መሐመድ ከድር በአርሞንኤም ሪል ስቴት የተገነባና ሃያት አካባቢ የሚገኝ...
የአቢሲንያ ቤተሰብ ቀን በድምቀት ተከበረ!
የአቢሲንያ ቤተሰብ ቀን የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የባንካችን ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ በቃሉ ዘለቀን ጨምሮ ሌሎች የባንካችን አመራሮችና መላው የባንካችን ሠራተኞች በተገኙበት በወዳጅነት ፓርክ በድምቀት ተከበረ። ዝግጅቱን በንግግር የከፈቱት የባንካች የኮርፖሬት ሂውማን ሪሶርስ ቺፍ ኦፊሰር አቶ ሰይፉ ቦጋለ እንደተናገሩት “የአቢሲንያ ቤተሰብ ቀን” የሚለው ጠንካራ መሪ ቃል ሁላችንም በአንድ ራዕይ በጋራ ለአንድ አላማ የምንተጋ የአቢሲንያ...
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሰንጠረዡ ውስጥ የተመለከተውን ንብረት በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 216/92 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ንብረቱ ባለበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።
ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ
አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ/ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከተውን የአክሲዮን ድርሻ በአዋጅ ቁጥር 1147/2011 መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል። በመሆኑም ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል።





