የብድር አሰጣጥ ሂደቶች ከባንክ ባንክ የተለያዩ እንደመሆናቸው የብድር መመሪያዎችና ፖለሲዎችም እንዲሁ ከተቋም ተቋም በተወሰነ ደረጃ የተለያዩ ናቸው፡፡ ነገር ግን ባንኮች የብድር ማመልከቻ ከመቀበል ጀምሮ ደንበኛ ወይም ተበዳሪ የሚፈልገውን የብድር መጠን ለመፍቀድ እንዲሟላ የሚፈልጉት፣ የጋራ መሠረታዊ ቅድመ ሁኔታዎች እንዲሁም መስፈርቶች አሉ፡፡ አነዚህን መስፈርቶችና ጉዳዮች በሚገባ መገንዘብና አስፈላጊውን ቅድመ ሁኔታ በሂደት ማሟላት የብድር ጥያቄ ውድቅ እንዳይሆን ከማገዝ...
Category: Blog
የገንዘብ ምንዛሬ ፋይዳውና ተፅዕኖው
ገንዘብ ምንድን ነው? ቀደም ባሉት ጊዜያት እንደሚታወቀው ሰዎች ግብይታቸው ቁስን በመለዋወጥ ወይም ዕቃን በዕቃ በቀጥታ መለዋወጥን መሰረት ያደረግ የንግድ እንቅስቃሴ ነበረ፡፡ ይህ ማለት አንድ ሠው ዕቃ ለመሸመት ከፈለገ፤ ያን የፈለገውን ዕቃ የሚያቀርብለትን አካል ወይም ግለሰብ ፍላጎት ሊያሟላ የሚችል ተለዋጭ ዕቃ ይዞ መገኘት እና መቅረብ የግድ ይለው ነበር፡፡ ይህ በምጣኔ ኃብት አነጋገር – የጥምር ፍላጎት ግጥምጥሞሽ...
ገንዘብ መቆጠብ ለምን አስፈለገ?
አለማየሁ ስሜነህ ስለ ገንዘብ አያያዝና ማስተንተን ለማወቅ በርካታ ዓመታትን በትምህርት ብናሳልፍም አሁን ድረስ ብዙዎቻችን ገንዘብ ነክ ጉዳዮቻችንን በሚገባ ማስተዳደር ላይ የጎላ ክፍተቶች ይታዩብናል፡፡ ገንዘብ ማስተዳደር ሲታሰብ ትኩረት ሊሠጣቸው የሚገቡ በርካታ ቁምነገሮች አሉ፡፡ በዋናነት ግን ቁጠባ ሊጠቀስ የሚችል ነው፡፡ የቁጠባን ጥቅም ፈጽሞ በመረዳት እንዴት መቆጠብ፣ እንዲሁም ምን ላይ በሚገባ ሊውል ወይም ኢንቨስት ሊደረግ እንደሚችል ጠንቅቆ ያለማወቅ...
የአቢሲንያ ባንክ የመጀመሪያ ፕሬዚዳንት እና የቦርድ አባል አቶ ተካልኝ ገዳሙ ጋር የነበረ ቆይታ!
በአለማየሁ ስሜነህ እና ሰብለ ከበደ አቶ ተካልኝ ገዳሙ ከባንካችን መሥራቾች አንዱ ሲሆኑ፣ የባንካችን የመጀመሪያ ፕሬዚደንትና እንዲሁም የቦርድ አባል የነበሩ ሰው ናቸው፡፡ ከ11 ዓመት የውጭ ሀገር ቆይታ በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ከሚኖሩበት አሜሪካን ሀገር ለአጭር ጊዜ እረፍት በመጡበት ጊዜ (ከጥቂት ወራቶች በፊት)፣ ስለ ባንካችን ጠቃሚ ታሪካዊ መረጃ ሊሠጡን መልካም ፈቃዳቸውን አግኝተን ከአረፉበት ሒልተን አዲስ አበባ ሆቴል ተገኝተን...



