Author: Bank of Abyssinia (Bank of Abyssinia )

Building the iron – shield of the bank, People!
Post

Building the iron – shield of the bank, People!

“Organizations deliver services, people deliver values, and we aim to bring both to the financial market!” When we set an audacious vision to be the leading commercial bank in East Africa, we recognized the way to do it is through people by equipping, empowering, developing, and enhancing their skills. That also becomes part of our...

Cashgo money transfer
Post

Spearheading Technological Transformation

“Accelerating the nation’s development through technology!” Spearheading change requires focus, determination, commitment, and most importantly a daring heart. As the first bank of Ethiopia, Bank of Abyssinia always strives to spearhead change through technological solutions and products that are close to the hearts of its users. This desire to excite our user base and become an inspiration...

ባንካችን  CashGo የተሰኘ ዓለም ዓቀፍ የሐዋላ አገልግሎት እንዲሁም ድጋፍ  ማሰባሰቢያ የሞባይል መተግበሪያ በHyatt Regency ሆቴል በተካሄደ መርሐ ግብር ይፋ አደረገ፡፡
Post

ባንካችን CashGo የተሰኘ ዓለም ዓቀፍ የሐዋላ አገልግሎት እንዲሁም ድጋፍ ማሰባሰቢያ የሞባይል መተግበሪያ በHyatt Regency ሆቴል በተካሄደ መርሐ ግብር ይፋ አደረገ፡፡

ባንካችን በቅርቡ ያስተዋወቀውን የPayment Gateway Technology በመጠቀም በተለያዩ የዓለም ሀገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የእጅ ስልካቸውን ብቻ በመጠቀም ለወዳጅ ዘመዶቻቸው በቀላሉ ገንዘብ መላክ የሚችሉበት መንገድን ፈጥሯል፡፡ ከዚህም ባሻገር የሕዝብና የመንግስት ፕሮጀክቶችን ለመደገፍ በሚዘጋጁ የተለያዩ የድጋፍ ማሰባሰብያ ፕሮግራሞች ላይ በውጭ ሀገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በቀላሉ ለሀገራቸውም ሆነ ለወገናቸው መድረስ የሚችሉበት ሁኔታ በአቢስንያ ባንክ...

አቢሲንያ በአውታር የጥበብ ገበታ!
Post

አቢሲንያ በአውታር የጥበብ ገበታ!

አቢሲንያ ባንክ የሀገራችን የሙዚቃ ጥበብ እንዲያድግ ካለው ፅኑ ፍላጎት የተነሳ የኢትዮጵያ ሙዚቃ በየትኛውም የዓለማችን ጫፍ ባሉ የሙዚቃ አፍቃሪዎች ዘንድ ተደራሽ መሆን የሚችልበትን የክፍያ ቴክኖሎጂ ዘርግቷል፡፡ከእንግዲህ ወዲያ የሀገራችን ሙዚቀኞች ሥራቸውን ለዓለም ገበያ አውታር በተሰኘው የሙዚቃ መተግበሪያ በኩል ለሽያጭ ሲያቀርቡ አቢሲንያ ባንክ የክፍያውን መንገድ በማመቻቸት ከጎናችሁ ነን ይላል፡፡ በየትኛውም የዓለማችን ጫፍ ያለ የሙዚቃ አፍቃሪ የቪዛ እና ማስተር...

ወለድ አልባ የብድር ጥያቄ በባንኮች እንዴት ይስተናገዳል?
Post

ወለድ አልባ የብድር ጥያቄ በባንኮች እንዴት ይስተናገዳል?

የሀገራችን ባንኮች ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት መስጠት ከጀመሩ ዓመታት ተቆጥረዋል፡፡ በቅርቡም ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የሚሰጡ ባንኮች እንዲቋቋሙ በመንግሥት የተሰጠውን የማበረታቻ ውሣኔ ተከትሎ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ  መመሪያ ማውጣቱ ይታወቃል፡፡ በመሆኑም በአሁኑ ወቅት ሙሉ በሙሉ ከወለድ ነጻ የሆነ የባንክ አገልጋሎት ለመስጠት ያቀዱ አክሲዮን ማኅበራት በምሥረታ ላይ ይገኛሉ ፡፡  ይህም በሀገራችን ከወለድ ነጻ የባንክ  አገልግሎት...

18456
Post

ምንም እንኳን ሀገራችን ኢትዮጵያ ዝቅተኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ብትመደብም ህዝቦቿ የራሳቸውን ኑሮ ለማሻሻል በሚያገኟቸው አነስተኛ ገቢ የተለያዩ አማራጮችን ሲጠቀሙ ይታያል፡፡ ከዚህም ውስጥ አንዱ ዕቁብ ሲሆን፣ በማኅበረሰባችንም ውስጥ ትልቁን ድርሻ ይወስዳል፡፡የአቢሲንያ የዕቁብ የቁጠባ ሂሳብ በሚይዙዋቸው የአባላት ብዛት እና በሚሰበስቧቸው የገንዘብ መጠን ከፍተኛ፣ መካከለኛ እንዲሁም አነስተኛ በመባል የተመደቡ ሲሆን እንደ መጠናቸው የየራሳቸው መለያዎች እና የሚያስገኛቸው ጥቅሞች እንደሚከተሉት...

ባንካችን በጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳተፈ!
Post

ባንካችን በጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳተፈ!

አቢሲንያ ባንክ በጅማ ከተማ ከጥር 03 እስከ 24/2013 በቆየው 10ኛዉ የጅማ ንግድ ትርኢትና ባዛር ላይ በአንደኛ ደረጃ አጋርነት ተሳታፊ ሆኗል፡፡ በባዛሩ ላይ ባንኩ የማህረሰቡ እና የከተማው የልማት አጋር መሆኑን በማሳየት ለዝግጅቱ ድምቀት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል፡፡ አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!

ባንካችን አቢሲንያ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጀግኖች ውስጥ የመጀመሪያ ረድፍ ላይ በሚቀመጡትና ስማቸውን በታሪክ በወርቅ ቀለም ባጻፋት በብ/ጄነራል ለገሰ ተፈራ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡
Post

ባንካችን አቢሲንያ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ጀግኖች ውስጥ የመጀመሪያ ረድፍ ላይ በሚቀመጡትና ስማቸውን በታሪክ በወርቅ ቀለም ባጻፋት በብ/ጄነራል ለገሰ ተፈራ ስም ቅርንጫፍ ከፈተ፡፡

አሁንም ባንካችን የሀገር ባለውለታዋችን በስማቸው ቅርንጫፎችን በመሰየም እየዘከራቸው ይገኛል፡፡ ይህም ለሀገራችን ዘመን አይሽሬ አበርክቶ ያደረጉ ባለውለታዎች ስማቸውን እና መልካም ተግባራቸውን ለመዘከር እና ለቀጣዩ ትውልድ ለማሳወቅ እና ትምህርት እንዲሆን በማሰብ ነው፡፡ጥቂት_ስለ_ብ_ጄነራል_ለገሠ_ተፈራ የሱማሊያ መንግስት ኢትዮጵያን ወረረ፡፡ በወቅቱ የሱማሊያ ፕሬዝደንት ዚያድባሪ ኢትዮጵያን የወረረው፣ የደርግ መንግሥት በጦርነት በተጠመደበት ወቅት ነበረ፡፡ የተረጋጋ መንግሥት እያላት ኢትዮጵያን መውረር አጸፋው ከባድ እንደሆነ የተረዱት...

የአቢሲንያ ባንክ  የባለ አክሲዮኖች 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ
Post

የአቢሲንያ ባንክ የባለ አክሲዮኖች 24ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ

የአቢሲንያ ባንክ የባለአክሲዮኖች 24ኛው መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ ኅዳር 10 ቀን 2013 ዓ.ም. በኢንተርኮንትኔንታል አዲሰ ሆቴል ተካሂዷል፡፡የጠቅላላ ጉባዔው በተመደበላቸው የጊዜ ሰሌዳ መሠረት ከመጀመራቸው በፊት የተለያዩ መርሐ-ግብሮች ቀርበዋል፡፡ከእነዚህም መካከል በዘጋቢ ፊልም የቀረበ የባንኩ የ25 ዓመታት ጉዞ ሲሆን መስራች የአክሲዮን ባለቤቶች፣ ድርጅቱን በቦርድ አባልነት ያገለገሉ፣ በባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሆነው ያገለገሉ እንደሁም አሁንም በማገልገል የሚገኙ፣ ነባር የድርጅቱ ሠራተኞች...

Call Now Button