Author: Bank of Abyssinia (Bank of Abyssinia )

ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ
Post

ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ

ባንካችን አቢሲኒያ በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ተከስቶ በነበረበው ጦርንት አገልግሎት አቋርጠው ከነበሩ ቅርንጫፎች ውስጥ ከዚህ በታች ተጠቀሱት ወደ ሙሉ የባንክ አገልግሎት የተመለሱ እና ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ደሴ                    6. ቢላል               11. ይፋት             16. ከለላ    ዳውዶ                  7. ሀረቡ               12. ደብረ ሲና         17. ጃማ ጦሳ                    8. ከሚሴ              13. መካነ ሰላም        18. ወሎ ባህል አምባ  ሙጋድ               9....

ከዳያስፖራ ወገኖቻችን ምን ይጠበቃል?!
Post

ከዳያስፖራ ወገኖቻችን ምን ይጠበቃል?!

የሰው ልጆች በምድር ላይ እስከኖሩ ድረስ የተጠናቀቀ ወይም ያለቀ አገር የላቸውም፡፡ አገር ሁል ጊዜ ሥራ የምትፈልግ በመሆኗ በትውልድ ቅብብሎሽ የምትደወር ጥጥ ናት፡፡ ምንም እንኳን በየዘመናቱ ልቃቂት ቢበዛባትም ጥጡን እየፈተለች ትጥላቸዋለች፡፡ ኢትዮጵያ ደግሞ ለዘመናት በልጆችዋ እጆች የተሠራች ያማረች ፈትል ናት፡፡ አገር ከልጆችዋ የምትጠብቃቸው እና የምትፈልጋቸው መሥዋዕቶች በየዘመናቱ ይኖራሉ፡፡ ኢትዮጵያ ዳር ድንበሯ ተጠብቆና ሉዓላዊነቷ ተከብሮ የኖረች በትላንቱ...

ባንካችን አቢሲንያ አዲስ ቨርቹዋል የባንክ ማዕከል በለቡ አካባቢ ዛሬ በአዲስ ዲዛየን አስመረቀ!
Post

ባንካችን አቢሲንያ አዲስ ቨርቹዋል የባንክ ማዕከል በለቡ አካባቢ ዛሬ በአዲስ ዲዛየን አስመረቀ!

ይኽ አዲሱ ዘመናዊ የአገልግሎት ማዕከል (Virtual Banking Center) ፣ በለቡና አካባቢው ለሚገኙ የባንካችን ደንበኞች አገልግሎቱን ተደራሽ የሚያደርግ ሲሆን፣ በአዲስ አበባ የሚገኙትን የቨርቹዋል ማዕከላት ወደ ስድስት ከፍ አድርጎታል፡፡ማዕከሉ አዲስ በሆነ #Interactive_Teller_Machine (ITM) ቴክኖሎጂ የሚታገዝ ሲሆን፤ አንድ የባንክ ቅርንጫፍ የሚሰጣቸውን በርካታ አገልግሎቶች ከባንካችን የደንበኞች ግንኙነት ማዕከል ጋር ግንኙ ሆኖ ተጠቃሚዎች በጊዜ ሳይገደቡ ከእሑድ እስከ እሑድ በቀን ለ24...

ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ
Post

ለክቡራን ደንበኞቻችን በሙሉ

ብሔራዊ ባንክ ባወጣው መመሪያ ሁሉም ባንኮች እና የፋይናንስ ተቋማት የደንበኞች ዝርዝር መረጃዎችን መመዝገብ እንደሚኖርባቸው ደንግጓል፡፡በመመሪያው መሠረት የደንበኞች ዝርዝር መረጃ የማጥራት እና መዝግቦ ለመያዝ የተሰጠው የጊዜ ገደብ የሚጠናቀቀው የካቲት 04, 2014 ዓ.ም. በመሆኑ ውድ ደንበኞቻችን በአቅራቢያዎ በሚገኙ ከ670 በላይ በሆኑ ቅርንጫፎቻችን በአካል ማንነትዎን የሚገልፅ መታወቂያ በማቅረብ መረጃዎችን እንድታሟሉ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡ አቢሲንያ የሁሉም ምርጫ!

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ.25ኛ ዓመታዊ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔን በዛሬው ዕለት አካኼደ
Post

አቢሲንያ ባንክ አ.ማ.25ኛ ዓመታዊ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔን በዛሬው ዕለት አካኼደ

አቢሲንያ ባንክ 25ኛውን አመታዊ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤውን ታህሳስ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል አካሂዷል፡፡ ካለፈው ከተሰበሰበው ገንዘብ 86.6 በመቶ በማሳደግ አጠቃላይ የተቀማጭ ገንዘብ መጠኑን ብር 88.88 ቢሊዮን አደረሰ! በ2020/21 በጀት ዓመት ካለፈው በጀት ዓመት ከተሰበሰበው ገንዘብ ሦስት እጥፍ እድገት በማሳየት እጅግ በላቀ አፈጻጸም የብር 41.25 ቢሊዮን ወይም 86.6 በመቶ እድገት በማስመዝገብ አጠቃላይ የተቀማጭ...

ባንካችን አቢሰንያ ለመጀሪያ ጊዜ የፀረ- ሙስና ቀንን “ በስነምግባር የታነፀ አመራር ከሙስና ለፀዳች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በሀገር ደረጃ የሚከበረውን በዓል በካፒታል ሆቴል አክብሮ ዋለ
Post

ባንካችን አቢሰንያ ለመጀሪያ ጊዜ የፀረ- ሙስና ቀንን “ በስነምግባር የታነፀ አመራር ከሙስና ለፀዳች ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል በሀገር ደረጃ የሚከበረውን በዓል በካፒታል ሆቴል አክብሮ ዋለ

ሙስና ለመላው አለም ሀገራት ህዝቦች አለመረጋጋት፣ ሰላም እጦት፣ የልማት ኋላቀርነት፣ ለዲሞክራሲ አለመዳበርና የመልካም አስተዳደር ችግር፣ ለሠብአዊ መብት ጥሰት፣ ለአየር መዛባትና ለስደት ከሚዳርጓቸው የጋራ ምክንያቶች ውስጥ በዋናነት የሚጠቀስ ነው፡፡ በዚህ ችግር በከፍተኛ ሁኔታ ከተጠቁ የአለማችን ህዝቦች ውስጥ አህጉራችን አፍሪካ ግንባር ቀደም ስትሆን ሀገራችን ኢትዮጵያም በዚህ አደገኛ ችግር ሠለባ ከሆኑት የአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ትጠቀሳለች፡፡ ይህን አለማቀፋዊ የሀገራት...

Post

የእንሸልምዎ የሽልማት መርሐ ግብር

ባንካችን አቢሲንያ ከታህሣሥ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. እስከ ነሐሴ 13 ቀን 2013 ዓ.ም. ለስምንት ወራት የቆየ የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ የተዘጋጀ “የእንሸልምዎ” የሽልማት መርሐ ግብር ለሦስተኛ ጊዜ፤ እንዲሁም የተቀማጭ ገንዘብ የማሰባሰብ “መቆጠብ ያሸልማል” መርሐ ግብርን ለሁለተኛ ጊዜ አከናውኖ በተሳካ ሁኔታ አጠናቋል ፡፡ከ 95,000 በላይ የዕድል ቁጥሮችን የያዘው የ”እንሸልምዎ” መርሐ ግብር እና ከ 5.6 ሚሊዮን በላይ የእድል...

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ
Post

ለአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. ባለአክሲዮኖች የተደረገ የመደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ የስብሰባ ጥሪ

የአቢሲንያ ባንክ አ.ማ. 25ኛ ዓመታዊ መደበኛ የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባዔ ሐሙስ ታህሳስ 7 ቀን 2014 ዓ.ም. ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ አዲስ አበባ ካዛንቺስ አካባቢ በሚገኘው ኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል (በቀድሞ ስሙ ኢንተርኮንቲኔታል አዲስ ሆቴል) የሚካሄድ በመሆኑ ባለአክሲዮኖች ከላይ በተጠቀሰው ቦታና ቀን ተገኝታችሁ በጉባዔው እንድትሳተፉ የዲሬክተሮች ቦርድ በአክብሮት ጥሪውን ያቀርባል፡፡ የ25ኛው ዓመታዊ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔ አጀንዳዎች1.1. የጉባዔውን አጀንዳ...

፯ የገንዘብ ፍሰትን ለማሻሻል የሚረዱ ስልቶች
Post

፯ የገንዘብ ፍሰትን ለማሻሻል የሚረዱ ስልቶች

ብዙ ጊዜ ውስብስብ የሆኑ ጉዳዮች ንግድ ላይ ያጋጥማሉ። አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ከቁጥጥር በላይ በሆኑ፣ በውጫዊ ኹነቶች ምክንያት በንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖዎች ይፈጠራሉ። ግን ልክ እንዲዚህ ዐይነት ችግር ቢገጥምዎትስ? በቤትዎ ሽንቁር ጠብ እያለ የሚገባው ፍሳሽ፣ ከእግርዎ በታች ቀስ በቀስ እየሞላ ውኃው ጭንቅላትዎ ላይ ቢደርስስ? በተለይ ዋና የማይችሉ ከኾነ! ነገሩ አለቀ። ለበርካታ ዓመታት የደከሙበት ንግድ መፍትሔ...

የግል ገቢና ወጪያችንን እንዴት እናመጣጥን?
Post

የግል ገቢና ወጪያችንን እንዴት እናመጣጥን?

ብዙዎቻችን በስም ለምናውቀውና በተደጋጋሚ ለምንሰማው ቃል እንግዳ አይደለንም፤ የምናውቀው ስለሚመስለን ደግሞ ለጉዳዩ ያለን ትኩረት ይቀንሳል፡፡ ግን ጉዳዩ ከምንም በላይ የሚያስፈልገንና የሚገባን ሆኖ ስናገኘውስ… ቅርባችን የኾነው ሩቅ ይኾንብናል፡፡ ዛሬ ላይ ቅርባችን የኾነውንና የበለጠ በቅርበት ልናጤነው ስለሚገባን ጉዳይ ልናወጋችሁ ወደድን፡፡ እንደምንተነፍሰው አየር በማይቀር የሕይወት ሕግ ውስጥ ኹላችንም በጉዳዩ ላይ አለንበት፡፡ ለተቀመጠው ለሚሮጠው፤ ለምንደኛውም (ለደሞዝተኛው) ለባለሀብቱም ከዚኽ ሕግ...

Call Now Button